የስውሩን ድባብ በድምጽ ዘመቻ ዓርማ፤ እይታን ለመሞከር የተለቀቀ ማሳያ

በቱጌዘር! እና DATA4CHANGE ትብብር ተግባራዊ የሆነ፡፡

የዲጂታል አካታችነት መሰረታዊ የሰብዓዊ መብት ነው። ነገር ግን እኛ ያልተገነዘብነው ነገር አለ።

ስለ ዲጂታል ስውር-ድባብ ይወቁ

በቱጌዘር! የኢትዮጵያ ነዋሪዎች የበጎ አድራጎት ድርጅት ተነሳሽነት ተግባራዊ የሆነ፡፡

የቱጌዘር! ዓርማ

በ DATA4CHANGE የገንዘብ እና ሙያዊ ድጋፍ ተግባራዊ የተደረገ፡፡

የ DATA4CHANGE ዓርማ

ቱጌዘር! የኢትዮጵያ ነዋሪች በጎ አድራጎት ድርጅት በህዳር ወር 2005 ዓ.ም የተመሰረተ እና የካቲት 27 ቀን 2005 ዓ.ም ከኢፌዲሪ የበጎ አድራጎት ድርጅቶች እና ማህበራት ኤጀንሲ ፈቃድ/ህጋዊ እውቅና ያገኘ፤ ለትርፍ ያልተቋቋመ የበጎ አድራጎት ድርጅት ነው፡፡

ይከታተሉን

የቱጌዘር! የፌስቡክ ገጽየቱጌዘር! የቱዊተር ገጽ

ያግኙን

የቱጌዘር! ኢሜል አድራሻ